UPCOMING EVENT
Our Association organize awareness creation training on African continental free trade area in collaboration with Ministry of trade and regional integration. Date: October 23, 2025Venue: Harmony Hotel –Bole
Our Association organize awareness creation training on African continental free trade area in collaboration with Ministry of trade and regional integration. Date: October 23, 2025Venue: Harmony Hotel –Bole
በዚህ የምክክር መድረክ የልዩ ልዩ መንግስታዊ ተቋማት የሥራ ኃላፊዎች የተገኙ ሲሆን በሀገሪቱ የሚገኙ የዘርፍ ማህበራት የቦርድ አመራሮች/ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት በምክክር መድረኩ ታድመዋል፡፡የምክክር መድረኩን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር አቶ መላኩ አለበል በንግግር ያስጀመሩ ሲሆን በንግግራቸው ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች የሚከተሉት ነበሩ፡- ከማህበራት በኩል የሚታዩ ክፍተቶች በቀጣይ ምን እናድርግ? በሚል ከጠየቁ በኋላ የሚከተሉትን ሀሰቦች አንጸባርቀዋል፡፡ ስለሆነም
በሀገሪቱ የሚገኙ የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ማህበራት በተገኙበት እንዴት ጠንካራ የዘርፍ ማህበራት እንፍጠር በሚል የምክክር መድረክ ተካሄደ፡ Read More »